ዜሌንስኪ በፕሬዚዳንት ትራምፕ “ጠንካራ አመራር” ስር ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ተናገሩ…..

የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዜሌንስኪ በአገራቸው ዘላቂ ሰላም ለማምጣት በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ “ጠንካራ አመራር” ስር ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ተናገሩ። ዜሌንስኪ ይህንን ያሉት ባለፈው ሳምንት ወደ ዋይት ሃውስ አቅንተው ከትራምፕ እና ከምክትላቸው

Read More
Leave a comment

በቱኒዝያ የባህር ዳርቻ በነዳጅ ማቀነባባሪያ ለበርካታ ቀናት ያለ እርዳታ የቀሩ ስደተኞች ተገኙ…..

ሜዲትራኒያን ባሕርን ለመሻገር የሞከሩ ኢትዮጵያዊያን አሊያም ኤርትራዊያንን ጨምሮ 32 ፍልሰተኞች በቱኒዚያ የባህር ዳርቻ ለበርካታ ቀናት ያለ እርዳታ ከቆዩ በኋላ በረድኤት ድርጅት ሕይወታቸው ታደገ። ፍልሰተኞች ተሳፍረውበት የነበረው ጀልባ አደጋ ከደረሰበት በኋላ

Read More
Leave a comment

ባይተዋር ከተማ፡ “ፒያሳ፣ ካዛንቺስ… ሰፈሬ አልመስል አሉኝ”!!!

ባለፉት ዓመታት በአዲስ አበባ በቅርስነት ተመዝግበው የነበሩ እንዲሁም ሌሎችም ታሪካዊ ሕንጻዎች፣ ቤቶች እና አካባቢዎች እንደ ዋዛ አፈር ለብሰዋል። በምትካቸው ሰማይ ጠቀስ ፎቆች ሊቆሙ አፈራቸው እየተማሰ ነው፤ ቀን ከሌት። ጥድፊያው ነጠላ

Read More
Leave a comment

አሜሪካ ለዩክሬን የምትሰጠውን ወታደራዊ እርዳታ አቋረጠች…….

አሜሪካ ለዩክሬን የምትሰጠውን ወታደራዊ እርዳታ ማቋረጧን የዋይት ሐውስ ባለስልጣናት በአሜሪካ የቢቢሲ አጋር ለሆነው ሲቢኤስ ኒውስ አረጋገጡ። አንድ የዋይት ሐውስ ባለስልጣን “ፕሬዝዳንቱ ሙሉ ትኩረታቸው ሰላም ላይ ነው። አጋሮቻችንም እዚህ ግብ ላይ

Read More
Leave a comment

አዲሱ የበረኞች የ8 ሰከንድ ሕግ ምን ምን ጉዳዮችን ይዟል? የትኞቹ ግብ ጠባቂዎችስ ሰዓት ያባክናሉ?

በአዲሱ ሕግ መሠረት ግብ ጠባቂዎች ኳስ በእጃው ይዘው እስኪለቁ ስምንት ሰከንድ ብቻ ይሰጣቸዋል። ይህ ሕግ ከመጪው ክረምት ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው በረኞች ሰዓት ለመግደል የሚደረገውን ሙከራ ለመቀነስ በሚል ነው። ሕጉ በሙከራ

Read More
Leave a comment

በቅርቡ የተሻሻለው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሕገ መንግሥት የትርጉም ጥያቄ ቀረበበት……

በቅርቡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሕገ መንግሥትን እና የክልሉን ምክር ቤት ተወካዮች ብዛት ያሻሻሉት አዋጆች “ያልነበሩ፣ ያልተደነገጉ እንዲባሉ” እና “ተፈጻሚ እንዳይሆኑ” የሕገ መንግሥት ትርጉም ጥያቄ ቀረበባቸው። የትርጉም ጥያቄውን ለአገሪቱ የሕገ መንግሥት

Read More
Leave a comment

Cart

Your Cart is Empty

Back To Shop