Kamala Harris’s vice-presidential pick Tim Walz has drawn attention halfway across the world in China. Chinese social media users have been discussing how Mr Walz spent a year teaching in
BMW set upon and Asian men inside attacked – how violence surged in one city
Of all the violent scenes in UK towns and cities at the weekend, one of the most shocking happened in Hull – when an angry crowd of white men surrounded
Blindfolded, bound and beaten: Palestinians tell of Israeli jail abuse
Israel’s leading human rights organisation says conditions inside Israeli prisons holding Palestinian detainees amount to torture. B’tselem’s report entitled “Welcome to Hell”, contains testimony from 55 recently released Palestinian detainees,
Google’s online search monopoly is illegal, US judge rules
A US judge has ruled Google acted illegally to crush its competition and maintain a monopoly on online search and related advertising. The landmark decision on Monday is a major
Japan stocks jump over 10% after global markets slump
Japanese shares rebounded on Tuesday after plunging on Monday in a rout that sent shockwaves through global financial markets. The Nikkei 225 stock index jumped by 10.23%, or 3,217 points,
ሩዋንዳ 4 ሺህ ቤተ ክርስቲያናትን ከደህንነነት ጋር በተያያዘ ዘጋች……
ሩዋንዳ የአገሪቱን የጤና እና የደህንነት ደንቦችን የጣሱ ከ4 ሺህ በላይ ቤተ ክርስትያናትን መዝጋቷን አስታወቀች። ባለፈው ወር የተዘጉት እነዚህ ቤተ ክርስቲያናት የድምጽ መከላከያ መግጠምን ጨምሮ ደንቦችን ተላልፈው ተገኝተዋል ተብሏል። በአብዛኛው የተዘጉት
በአንድ ሳምንት ውስጥ የብር የመግዛት አቅም ከ57 በመቶ በላይ ተዳከመ…….
የብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደርን ላይ ማሻሻያ ማድረጉን ተከትሎ የብር የመግዛት አቅም በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ በ57.93 በመቶ ተዳከመ። ከአንድ ሳምንት በፊት አርብ ሐምሌ 19/2016 ዓ.ም 57.48 ብር ነበረው አንድ
በእስረኞች ልውውጥ ከሩሲያ የተለቀቁት ሰዎች ፑቲንን ይቅርታ እንደማይጠይቁ ገለጹ…….
ባለፈው ሳምንት በተደረገ የእስረኞች ልውውጥ ከሩሲያ ነጻ የወጡ ሁለት የሩሲያ የዘር ሐረግ ያላቸው ግለሰቦች፣ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ይቅርታ እንዲያገኙ የሚያስችል ደብዳቤ ላይ እንደማይፈርሙ አስታወቁ። በዚህ ደብዳቤ ላይ መፈረም ከማረሚያ
” 2.5 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ሆኗል ” – የብሔራዊ ባንክ ገዥ…….
የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምሕረቱ ፥ እስካሁን ባለው ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) እና ዓለም ባንክ 2 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ወደ ብሔራዊ ባንክ ገቢ መደረጉን ተናግረዋል። በሌላ በኩል ፥
በሶማሊያ የባህር ዳርቻ በተፈጸመ ጥቃት 32 ሰዎች መገደላቸውን ፖሊስ አስታወቀ……..
በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ በሚገኝ ታዋቂ የባህር ዳርቻ ላይ አጥፍቶ ጠፊ እና ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ቢያንስ 32 ሰዎች መገደላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። ከሞቱት በተጨማሪ ወደ 63 የሚጠጉ ሰዎች መቁሰላቸውን እና አንዳንዶቹም የከፋ