ከ1977 የባሰ ጊዜ መጣብን መሬት እህል አላበቅል አለ 

  በትግራይ ያለው ድርቅ እናት #1፦ ” ችግር በዛብኝ ፤ እራሴም እየዞረብኝ ነው። እግሬንም ማንቀሳቀስ አቅቶኛል። ልቤም እየደከመብኝ ነው። በረሃብ በችግር ምክንያት ነው እንዲህ የሆንኩት። “  እናት #2 ፦ ”

Read More
Leave a comment

በኢትዮጵያ ሕገመንግሥታዊ ጉዳዮች ላይ የተሰበሰበው የሕዝብ አስተያየት ምን አመለከተ?

አፍሮ ባሮሜትር በአውሮፓዊያኑ የጊዜ ቀመር በ1999 ነው የተቋቋመው። ዋና መቀመጫውን ደግሞ ጋና መዲና አክራ ላይ አድርጓል። በመጀመሪያው ዙር ላይ በ12 አገራት ውስጥ ነበር ሥራውን የጀመረው። አሁን ዘጠኝ ዙር ላይ ደርሷል።

Read More
Leave a comment

Cart

Your Cart is Empty

Back To Shop